የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ አለም አቀፍ የልማት ድርጅት ዩኤስኤይድ የስራ እንቅስቃሴ ለ90 ቀናት እንዲቋረጥ መወሰናቸውን ተከትሎ በርካታ የአለም ህዝቦች አደጋ የተጋረጠባቸው ሲሆን ...
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ባለሙያዎች እስራኤል በጋዛው ጦርነት ወቅት የሴቶችን የጤና ተቋማት በስልት በማውደም በፍልስጤማውያን ላይ የዘር ማጥፋት ተግባር ማካሄዷንና ጾታዊ ጥቃትን ...
በኢራን የኑክሌር ፕሮግራም ላይ ያተኮረውን ስብሰባቸውን ከጨረሱ በኋላ በሰጡት የጋራ መግለጫ፣ ኢራን የኒዩክሌር መርሃግብሯ ለሰላማዊ ዓላማ ብቻ መሆኑን ደጋግማ መግለጿን እንደሚቀበሉት እና ቴህራን ...
ይህንን ተከትሎም የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል ኤክስ (የቀድሞ ትዊተር) ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፤ ኤርትራ በህወሓት የፖለቲካ ቡድኖች ውስጥ ያለውን የውስጥ ሽኩቻ የማባባስ ...
ትራምፕ በኃይትሀውስ ከኔቶ ዋና ጸኃፊ ጋር ማርክ ሩቴ ጋር በነበራቸው ስብሰባ ወቅት ከኪም ጋር ግንኙነት ለመፍጠር እቅድ እንዳላቸው ተጠይቀው " ከኪም ጆንግ ኡን ጋር ጥሩ ግንኙነት አለኝ፤ የሚሆነውን ...
በተጨማሪም ሰላም ለማስፈን እየጣሩ የሚገኙትን የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን አመስግነው ሀገራቱ ወደ ሶስተኛው የአለም ጦርነት ተቃርቦ የነበረውን ፍጥጫ ለማርገብ መወሰናቸው በአለም አቀፍ ...
የ1986 የአለም ዋንጫ አሸናፊ ከእግር ኳስ ታላላቅ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የነበረው ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና በህዳር 2020 ከቦነስ አይረስ ወጣ ብሎ በሚገኝው መኖሪያ ቤት ውስጥ በ60 አመቱ በልብ ...
በሁለተኛው ምዕራፍ ተኩስ አቁም ሃማስ ሁሉንም ታጋቾች መልቀቅ፤ እስራኤል ደግሞ ከጋዛ ወታደሮቿን ማስወጣት እንዳለባት በአሜሪካ አደራዳሪነት በተደረሰው የመጀመሪያ ስምምነት መግባባት ላይ ተደርሶ ነበር። የጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ አስተዳደር ሃማስ የተኩስ አቁም ማራዘሚያ ሃሳቡን ባለመቀበሉ ወደ ጋዛ ምንም ...
ትራምፕ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው የራሳቸው ማህበራዊ ሚዲያ ላይ በለጠፉት መልዕክት "የአውሮፓ ህብረት በአሜሪካ ላይ ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ከፍተኛ ታሪፍ ይጥላል፤ በአሜሪካ ውስኪ ላይ ለመጣል የወሰነው ...
የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ በሀገሪቱ የኒዩክሌር ፕሮግራም ጉዳይ ለመደራደር ከአሜሪካ የቀረበላቸውን ጥያቄ እንደማይቀበሉ አስታወቁ፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ...
ኬፕ ቨርዴ፣ ሉግዘምበርግ፣ ባህሬን እና ጅቡቲ በተመሳሳይ ከሁለት ሚሊዮን በታች ህዝብ ካላቸው ሀገራት መካከል ዋነኞቹ ናቸው በዓለማችን 193 ሀገራት በይፋ የሀገርነት እውቅና ያገኙ ሀገራት ሲኖሩ ...
ሞስኮ የአሜሪካ እና ዩክሬን ባለስልጣናት በጂዳ ባደረጉት ምክክር የ30 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ መግባባት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ስምምነቱ ሳይጀመር የዩክሬንን ጦር ሙሉ በሙሉ ...